giziew.org

የጥሞና መልዕክት

የጥሞና መልዕክት

ቅዱስ መንፈስህን አትውሰድብኝ

ኃጢአታችን ከተሰማን፣ ኅሊናችን ከወቀሰን፣ ቃሉን ለማጥናትና ለመጸለይ ግድ የሌለን መሆኑ ከተሰማን፣ የምንናገረው ሌሎችን እንደሚጎዳ እየተሰማን ከሆነ፣ ቂምና ጥላቻ እንዳለብን ልባችን የሚነግረን ከሆነ፣ ወዘተ መንፈስ ቅዱስ አልተወሰደብንም ማለት ነው።

Read More »
የጥሞና መልዕክት

“ባልንጀራዬ ማነው?”

ይህንን ለዘመናት ሲጠየቅ የነበረ ጉዳይ ጌታችን ውብ አድርጎ ማንም በቀላሉ ሊረዳው የሚችልና እንደ ሕግ ዐዋቂው ላሉት ደግሞ ጥልቅ ትርጉም ያለውን ተግባራዊ ምሳሌ ሰጠ…

Read More »
የጥሞና መልዕክት

ሰውና አባቱ

“ተነሥቶም ወደ አባቱ መጣ። እርሱም ገና ሩቅ ሳለ አባቱ አየውና አዘነለት፥ ሮጦም አንገቱን አቀፈውና ሳመው።”

Read More »