“እንዲህም ሆነ፤ ኢያሱ በኢያሪኮ አጠገብ ሳለ ዓይኑን አንሥቶ ተመለከተ፥ እነሆም፥ የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው በፊቱ ቆሞ ነበር፤ ኢያሱም ወደ እርሱ ቀርቦ። ከእኛ ወገን ወይስ ከጠላቶቻችን ወገን ነህን? አለው” ጥያቄው መጠየቅ ያለበት ነው ወይስ አይደለም? መልሱስ ምን ይነግረናል?
ተጠያቂው ሲመልስ ለምን አይደለሁም አለ? ለምን “ከእናንተ ወገን ነኝ” አላለውም? ወይም ቢያንስ ለምን “ከጠላቶቻችሁ ወገን አይደለሁም” አላለም? …
አሁን ባለንበት ዘመን ስላሉት መንግሥታት መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል ብለን ብንጠይቅ ብዙ መልሶች ሊሰጡ ይችላሉ። በተለያዩ የሚዲያ መድረኮችና የስብከት ቦታዎች ስለ ዘመናችን የትንቢት አፈታትና የመንግሥታት ሁኔታ ትንቢታዊ ከሚባሉት የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች እየተጠቀሰ ሲተነተን ሰምተን ሊሆን ይችላል። ከዚህ ሁሉ ግን በጣም የሚያስደንቅ በሚባል መልኩ መጽሐፍ ቅዱስ ስለ አሜሪካ አነሳስና የመንግሥታዊ አሠራር እንዲሁም የወደፊት ዕጣ ፈንታ በትንቢት ተናግሯል። አሜሪካ ለምን ተመሠረተች? …
የቀድሞ ዕትሞች
አሜሪካ – እንደ ዘንዶ የሚናገር በግ!

አሜሪካ – እንደ ዘንዶ የሚናገር በግ!
በራዕይ 13 ሁለት አውሬዎችን ይጠቅስና ሁለተኛውን አውሬ በተመለከተ ዮሐንስ ሲናገር በግ ይመስላል ካለ በኋላ ፍጹም ባልተጠበቀ ሁኔታ “እንደ ዘንዶም ይናገር ነበር” ይላል (11)። ለመሆኑ ይህ አውሬ ማነው? እንደ ዘንዶ መናገሩስ ምንን ነው የሚያመለክተው? …

የሥጋ ደዌ ያልበገረው ፍቅር
ጥሪውን ከመቀበላቸው በፊት ሮላንድና በርጊታ ስለ በሽታው አሰቃቂ ባሕሪዎች ጥናት አደረጉ። በሥጋ ደዌ ምክንያት እጅና እግሮቻቸው መንቀሳቀስ ያቃታቸው ሕሙማን በቀዶ ጥገናና በሌሎች የሕክምና ዘዴዎች መጠነኛ መሻሻል ሊያሳዩ እንደሚችሉ ተገነዘቡ። ሮላንድ የቀዶ ጥገና ሐኪም ስለነበር ጥሪውን ለመቀበል ወስነው፣ …

የትዳር ሥንክሣር
ከትዳር ምሥረታው ቀጥሎ ባለትዳሮቹ ግንኙነታቸው ሁሉ እግዚአብሔር የሚከብርበት ለማድረግ የሚጠበቅባቸውን ሁሉ በጥንቃቄ ማድረግ አለባቸው። ይህንን በተሳካ መንገድ ለማከናወን …

የቀደመው እባብ ዲያቢሎስ፡ ሰይጣን
እባቡ እውነትም ተንኮለኛ ነበር፤ ተንኮሉ ግን ተራ የእንስሳ ተንኮል አልነበረም። ሔዋንን በጥርጣሬ ሸብቦ ወደ ክህደት የሚያስገባ ተንኮል መሆኑን ስናይ ከሰው ብልሃትም ያለፈ ረቂቅ ነገር እንዳለበት ያስታውቃል።

አሜሪካ በእርግጥ በትንቢት የተጠቀሰች አገር ናት?
ጳጳሣዊ ሥርዓት ለሞት በሚያደርስ ቁስል ሲቆስል የትኛው መንግሥት ወደ ሥልጣን መጣ? “ከምድር ሲወጣ” የታየውን አውሬ ልዩ የሚያደርገው ምንድነው? በራይዕ 13፡11 ላይ ለምንድነው በጉ እንደ ዘንዶ ይናገራል የሚለው?

“እንደ ዘንዶ”
የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢት እንደሚነግረን አሜሪካ በመጀመሪያ እንደ በግ ትጀምርና ቀጥሎ ግን “እንደ ዘንዶ” መናገር ትጀምራለች። እንዴት ነው እንደ አሜሪካ ያለ የነጻት አገር ይህንን የመሰለ አደገኛና አፋኝ ነገር የሚደርገው ብለን ልንጠይቅ እንችላለን …
