giziew.org

“እንዲህም ሆነ፤ ኢያሱ በኢያሪኮ አጠገብ ሳለ ዓይኑን አንሥቶ ተመለከተ፥ እነሆም፥ የተመዘዘ ሰይፍ በእጁ የያዘ ሰው በፊቱ ቆሞ ነበር፤ ኢያሱም ወደ እርሱ ቀርቦ። ከእኛ ወገን ወይስ ከጠላቶቻችን ወገን ነህን? አለው” ጥያቄው መጠየቅ ያለበት ነው ወይስ አይደለም? መልሱስ ምን ይነግረናል?

ተጠያቂው ሲመልስ ለምን አይደለሁም አለ? ለምን “ከእናንተ ወገን ነኝ” አላለውም? ወይም ቢያንስ ለምን “ከጠላቶቻችሁ ወገን አይደለሁም” አላለም? …

አሁን ባለንበት ዘመን ስላሉት መንግሥታት መጽሐፍ ቅዱስ ምን ይላል ብለን ብንጠይቅ ብዙ መልሶች ሊሰጡ ይችላሉ። በተለያዩ የሚዲያ መድረኮችና የስብከት ቦታዎች ስለ ዘመናችን የትንቢት አፈታትና የመንግሥታት ሁኔታ ትንቢታዊ ከሚባሉት የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች እየተጠቀሰ ሲተነተን ሰምተን ሊሆን ይችላል። ከዚህ ሁሉ ግን በጣም የሚያስደንቅ በሚባል መልኩ መጽሐፍ ቅዱስ ስለ አሜሪካ አነሳስና የመንግሥታዊ አሠራር እንዲሁም የወደፊት ዕጣ ፈንታ በትንቢት ተናግሯል። አሜሪካ ለምን ተመሠረተች? …

የቀድሞ ዕትሞች

አሜሪካ – እንደ ዘንዶ የሚናገር በግ!

ከአዘጋጆች ብዕር

አሜሪካ በትንቢት

ሌላም አውሬ ከምድር ሲወጣ አየሁ፥ የበግ ቀንዶችን የሚመስሉ ሁለት ቀንዶችም ነበሩት …

Read More »
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

አሜሪካ – እንደ ዘንዶ የሚናገር በግ!

በራዕይ 13 ሁለት አውሬዎችን ይጠቅስና ሁለተኛውን አውሬ በተመለከተ ዮሐንስ ሲናገር በግ ይመስላል ካለ በኋላ ፍጹም ባልተጠበቀ ሁኔታ “እንደ ዘንዶም ይናገር ነበር” ይላል (11)። ለመሆኑ ይህ አውሬ ማነው? እንደ ዘንዶ መናገሩስ ምንን ነው የሚያመለክተው? …

Read More »
ይህ ነው ታሪኬ

የሥጋ ደዌ ያልበገረው ፍቅር

ጥሪውን ከመቀበላቸው በፊት ሮላንድና በርጊታ ስለ በሽታው አሰቃቂ ባሕሪዎች ጥናት አደረጉ። በሥጋ ደዌ ምክንያት እጅና እግሮቻቸው መንቀሳቀስ ያቃታቸው ሕሙማን በቀዶ ጥገናና በሌሎች የሕክምና ዘዴዎች መጠነኛ መሻሻል ሊያሳዩ እንደሚችሉ ተገነዘቡ። ሮላንድ የቀዶ ጥገና ሐኪም ስለነበር ጥሪውን ለመቀበል ወስነው፣ …

Read More »
ቤተሰብ

የትዳር ሥንክሣር

ከትዳር ምሥረታው ቀጥሎ ባለትዳሮቹ ግንኙነታቸው ሁሉ እግዚአብሔር የሚከብርበት ለማድረግ የሚጠበቅባቸውን ሁሉ በጥንቃቄ ማድረግ አለባቸው። ይህንን በተሳካ መንገድ ለማከናወን …

Read More »
የመዳን ታሪክ

የቀደመው እባብ ዲያቢሎስ፡ ሰይጣን

እባቡ እውነትም ተንኮለኛ ነበር፤ ተንኮሉ ግን ተራ የእንስሳ ተንኮል አልነበረም። ሔዋንን በጥርጣሬ ሸብቦ ወደ ክህደት የሚያስገባ ተንኮል መሆኑን ስናይ ከሰው ብልሃትም ያለፈ ረቂቅ ነገር እንዳለበት ያስታውቃል።

Read More »
አንባቢው ያስተውል

“እንደ ዘንዶ”

የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢት እንደሚነግረን አሜሪካ በመጀመሪያ እንደ በግ ትጀምርና ቀጥሎ ግን “እንደ ዘንዶ” መናገር ትጀምራለች። እንዴት ነው እንደ አሜሪካ ያለ የነጻት አገር ይህንን የመሰለ አደገኛና አፋኝ ነገር የሚደርገው ብለን ልንጠይቅ እንችላለን …

Read More »