giziew.org

ሁላችንም እንደምናውቀው ሞት እጅግ ከማይስተዋሉ ጉዳዮች መካከል አንዱ ነው። ለብዙዎች ሞት በምሥጢር የተሸፈነ፣ ፍርሃትንና ተስፋ መቁረጥን የሚጭር ነው። የሚገርመው አንዳንዶች የሚወዷቸው ሰዎች ቢሞቱም እንዳልሞቱ፤ እንዲያውም በሆነ መንገድ አብረዋቸው እንደሚኖሩ ያስባሉ። በርግጥ ሰው ሲሞት ምን ይሆናል? ነፍሱ ትወጣለች? ለዘላለም እየተቃጠለ ይኖራል? ገሃነም ምንድነው? ከሞት በኋላ …

በወቅቱ የቀረበው ጥያቄ ማንን ትመርጣላችሁ? የሚል ነበር። ኢየሱስ በርባንን ወይስ ኢየሱስ ክርስቶስን!? ኢየሱስ የአብን ልጅ ወይስ ኢየሱስ የአባቱን ልጅ!? ለጥቂት ነው የሳቱት ልንል እንችላለን። ሌላም ምክንያት መደርደር ይቻላል። በዘላለም ሕይወት ምርጫ ግን “ለጥቂት መሳት” የሚባል ነገር የለም። በጭፍን፣ በብዙ፣ በጥቂት መሳት በሙሉ መሳት ነው። ምርጫው ሊመሳሰል ይችላል፤ ምርጫውን የሚሰጠው አምላካችን ግን በምርጫው …

የቀድሞ ዕትሞች

“ነጣቂ ተኵላ” – የዘመኑ ነቢያትና ሐዋርያት

ልዩ ዕትም

ነቢያት፤ ድሮና ዘንድሮ

ነቢይ የመሆን ጥሪ ወደ ግለሰቡ የሚመጣው በሁለት መልኩ ነበር። የመጀመሪያው ልክ እንደ ሙሴና ኤልያስ ቦታቸውን የሚተኩትን መርጠውና አሰልጥነው እጃቸውን በመጫን ጥሪውን በማስተላለፍ ነው። ሁለኛው ደግሞ …

Read More »
ልዩ ዕትም

የእውነተኛ ነቢይ መለኪያ መሥፈርቶች

ሐዋርያው ጳውሎስም “ትንቢትን አትናቁ ሁሉን ፈትኑ መልካሙን ያዙ” በማለት ይመክረናል። በዚህ መሠረት እውነተኛ ነቢያትን ከሐሰተኞቹ የምንለይባቸውን መሥፈርቶች እናጠናለን

Read More »
ልዩ ዕትም

ከነቢይም ሁሉ የሚበልጥ

ይህ ከነቢይም ሁሉ የሚበልጥ እንደተባለለት ሰው ምድራዊ ምቾትና የገንዘብን ፍቅር የካዱ ነቢያትና ሐዋርያት ዛሬ የማናየው ለምንድነው? መንፈስ ቅዱስ በዘመናት አሠራሩን ቀይሮ ይሆን?

Read More »
ልዩ ዕትም

ሐዋርያነት፤ ዱሮና ዘንድሮ

የሐዋርያነት ሥጦታ መመዘኛ አለው። እነዚህን መመዘኛዎች በመጠቀም በመጀመሪያው ምዕተ ዓመት ላይ የነበረችው የኤፌሶን ቤተክርስቲያን በወቅቱ ራሳቸውን “ሐዋርያ” ብለው የሚጠሩ አገልጋዮችን መርምራ “ሐዋርያ” አለመሆናቸውን ስላረጋገጠች ከጌታ ኢየሱስ ምስጋናን ተቀብላለች።

Read More »
ልዩ ዕትም

በልሳን መናገር: ትርጉምና አጠቃቀሙ

በልሳን ስለተናገሩ ሰዎች በሐዋርያት ሥራ ላይ ሶስት ቦታዎች ላይ ተፅፏል። (ሐዋ. ሥራ 2፣ 10፣ 19) እነዚህን ታሪኮች መመልከት ስለ ልሳን ጠቃሚ ግንዛቤ ይሰጠናል።

Read More »
ልዩ ዕትም

ብልጽግና ወይስ ዕረፍት?

በአሁኑ ጊዜ በባዕድ አምልኮነት የምናውቀው ማጭበርበርና ጥንቆላ በክርስትና ስም መልኩን ቀይሮ የወቅቱ እውነታ እየሆነ መምጣቱ እጅግ የሚረብሽ ነው።

Read More »