በዚህ ዕትም

ለእኛስ: ባልንጀራችን ማነው?
ለአይሁዳውያን “ባልንጀራ” የሚለው ትርጉም ብዙ ውዝግብን የፈጠረ በመሆኑ ጌታችንና መድኃኒታችን ሁሉም ሰው ሊያስተውለው በሚችል ግሩም ምሳሌ አስተማረ።

መጽሐፍ ቅዱስና ታሪኩ (ክፍል ፫)፡ የመንፈስ ምሪት የወለደው መጽሐፍ
ከእግዚአብሔር መልእክት ወይም መገለጥን የሚቀበል ሰው ነብይ ተብሎ ሲታወቅ፤ እርሱም/ሷም እንደማንኛችንም ኃጢአተኛ ሰው ቢሆንም እንኳ የእግዚአብሔር መንፈስ መልእክት ይሰጠዋል።

“ባልንጀራዬ ማነው?”
ይህንን ለዘመናት ሲጠየቅ የነበረ ጉዳይ ጌታችን ውብ አድርጎ ማንም በቀላሉ ሊረዳው የሚችልና እንደ ሕግ ዐዋቂው ላሉት ደግሞ ጥልቅ ትርጉም ያለውን ተግባራዊ ምሳሌ ሰጠ…

የተረሳው ስጦታ
የሰውንና የፈጣሪውን ማንነት ለማስታወስ አምላክ ቀድሞ ያዘጋጀው በዓል አለ። ይህ በዓል የአምላክ ድንቅ ሥራና ለሰው ዘር ያለውን ጥልቅ ፍቅር የሚዘክር ነው።

“የማመልከው አምላክ ከሚገጥሙኝ ችግሮች ሁሉ በላይ ነው”
መቼም በዚህች ምድር ላይ ከጌታ ጋር ጉዞ ሁልጊዜ አልጋ ባልጋ አይደለም፤ በክርስትና ሕይወቴ ያሳለፍኳቸው ብዙ ተግዳሮቶችም አሉ።

ባልንጀራዬ ማንኛውም የእግዚአብሔር ቤተሰብ ነው
ለሰዎች ደኅንነት ኃላፊነት የተሰጣቸው ካህኑና ሌዋዊው በሞትና በህይወት መካከል ወድቆ የነበረውን ሰው አይተው ያለምንም ሃዘኔታ ገለል ብለው ሲያልፉ…

ነገድ እና ቋንቋ በራዕይ መነፅር
ቤተክርስቲያናችን በራዕይ 14 ላይ ያለውን ከማቴዎስ 28፡18-20 ጋር በማገናዘብ የተልዕኮዋ ማዕከል ያደረገችው ይህን የ3ቱን መላዕክት መልዕክት ነው።

ግር አለህ እንዴ ስለ ሰንበት?
ሰንበት ምንድነው? የሰንበት ምንነት ለመጀመሪያ ጊዜ በመፅሐፍ ቅዱስ ተጠቅሶ የምናየው በዘፍጥረት ላይ ነው። “እግዚአብሔር ይሠራ የነበረውን ሥራ በሰባተኛው ቀን ላይ ፈጽሞ ነበር፤ ስለዚህ ከሠራው ሥራ

“ነብይ ኢያሱ ክርስቶስ በሥጋ ተገልጦ ነው” – ተከታዮቹ
“የተዓምር አገልግሎት አለኝ፤ ሰዎች እየመጡ ይፈወሳሉ፤ ከዚህም ሌላ የሃብት (የብልጽግና) ቅብዓት አገልግሎትም አለኝ …”

በዘመናዊ ጥንቆላ ትምህርቶች 61 በመቶ የሚሆኑ ክርስቲያኖች ያምናሉ
በቅርቡ በተደረገ ጥናት የኒው ኤጅ አስተምህሮ የሆኑ አራት ነጥቦች ለክርስቲያኖች ቀርበውላቸው የሚቀበሏቸው እንደሆኑ ተጠይቀው ነበር። ጥያቄዎቹም፤ …

ሊቀጳጳስ ፍራንሲስ የመጀመሪያውን የአረብ ምድር ጉዞ ያደርጋሉ
“የሰላምህ ማስተላለፊያ አድርገኝ” በሚል መሪ ርዕስ የሚደረገው ይህ ጉዞ መልካም አስተሳሰብ ያላቸው ሰዎች ለሰላም እንዴት ተባብረው መሥራት እንደሚችሉ ማሳያ ነው።

በእግር እንሂድ
የአካል እንቅስቃሴ ለማድረግ ጂም መሄድ ወይም እጅግ ውድ የሆኑ ማሽኖችን መግዛት አስፈላጊ አይደለም የሚሉት ተመራማሪዎች ቀላሉና ማንም ሰው ሊያደርገው የሚችለው በእግር መጓዝ ነው