giziew.org

ሰባቱ የመድኃኒዓለም ንግግሮች በመስቀል ላይ

Share on facebook
Share
Share on twitter
Tweet
Share on telegram
Telegram
Share on whatsapp
WhatsApp
Share on email
Email
Share on print
Print

1ኛው፤ “አባት ሆይ፤ የሚያደርጉትን አያውቁምና ይቅር በላቸው” ሉቃስ 23፡34

2ኛው፤ “እውነት እልሃለሁ ዛሬ፤ ከእኔ ጋር በገነት ትሆናለህ” ሉቃስ 23፡43

 3ኛው፤ “አንቺ ሴት ሆይ፤ ልጅሽ ይኸው” … “እናትህ ይህችው” ዮሐንስ 19፡26

   4ኛው፤ “ኤሎሄ! ኤሎሄ! ላማ ሰበቅታኒ?” ትርጕሙም “አምላኬ፤ አምላኬ፤ ለምን ተውኸኝ?” ማቴዎስ 27፡46

5ኛው፤ “ተጠማሁ” ዮሐንስ 19፡28

6ኛው፤ “ተፈጸመ” ዮሐንስ 19፡30

7ኛው፤ “አባት ሆይ፤ መንፈሴን በእጅህ እሰጣለሁ” ሉቃስ 23፡46


የቅርብ ጽሁፎች

በ Facebook ይከተሉን

Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *