giziew.org

Day: September 25, 2019

የጥሞና መልዕክት

ቅዱስ መንፈስህን አትውሰድብኝ

ኃጢአታችን ከተሰማን፣ ኅሊናችን ከወቀሰን፣ ቃሉን ለማጥናትና ለመጸለይ ግድ የሌለን መሆኑ ከተሰማን፣ የምንናገረው ሌሎችን እንደሚጎዳ እየተሰማን ከሆነ፣ ቂምና ጥላቻ እንዳለብን ልባችን የሚነግረን ከሆነ፣ ወዘተ መንፈስ ቅዱስ አልተወሰደብንም ማለት ነው።

Read More »
4th edition cover
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት

መንፈሴን አድስልኝ

በኑሮ አዙሪት ውስጥ የሚንገላታው ሕዝብ ወደቤተ እምነት ሄዶ ማቆሚያ በሌለው መረን የለቀቀ የፈውስና የዝማሬ አዙሪት ውስጥ በመግባት ባዶውን መጥቶ ባዶውን ይመለሳል

Read More »
ለጤናችን

በመታጠብ “ራሳችንን እናንጻ”

በአገራችን ያለውን ነባራዊ ሁኔታ በመመልከት እጅ በመታጠብ በቀላሉ በሽታን ለመከላከል የሚቻልበትን መንገድ የቀየሱና የተገበሩ ድርጅቶችና ግለሰቦች አሉ

Read More »
አንባቢው ያስተውል

ካንዬ ዌስት እና ቀጣዩ “የክርስቲያን መነቃቃት”

የሞርሞን እምነት ተከታዮች በብዛት በሚገኙበት የሶልት ሌክ ሲቲ ካንዬ ባደረገው የሙዚቃ ድግስ ላይ በርካታ ሞርሞኖች የቤ/ክናቸውን 189ኛ አጠቃላይ ዓመታዊ ስብሰባ በመሰረዝ በድግሱ ላይ መገኘታቸው ታውቋል

Read More »