giziew.org

አስደናቂ የክርስቶስ ሕይወት ትንቢቶችና አፈጻጸማቸው

Share on facebook
Share
Share on twitter
Tweet
Share on telegram
Telegram
Share on whatsapp
WhatsApp
Share on email
Email
Share on print
Print
መሲሐዊ ሁነትየብሉይ ኪዳን ትንቢትየአዲስ ኪዳን ፍጻሜ
በቤተልሔም ይወለዳልሚኪያስ 5፡2ማቴዎስ 2፡1
ከድንግል ይወለዳልኢሣይያስ 7፡14ሉቃስ 1፡26-31
ከዳዊት ዘር ሐረግኤርምያስ 23፡5ራዕይ 22፡16
በልጅነቱ የመገደል ሙከራ ይደረግበታልኤር. 31፡15፣16ማቴዎስ 2፡13-18
ወዳጁ ይከዳዋልመዝሙር 41፡9ማቴዎስ 26፡25፣34
በ30 ብር ይሸጣልዘካርያስ 11፡12፣13ማቴዎስ 26፡15
በመስቀል ይሰቀላልመዝሙር 22 እና ዘካርያስ 12፡10ማርቆስ 15፡15
ልብሱን ዕጣ ይጣጣሉበታልመዝሙር 22፡18ማቴዎስ 27፡35
አጥንቱ አይሰበርምዘጸአት 12፡46ዮሐንስ 19፡31-33
በሃብታም መቃብር ይቀበራልኢሳይያስ 53፡9ማቴዎስ 27፡57-60
የሚሞትበት ዓመት፣ ቀን እና ሰዓትዳንኤል 9፡ 26፣27 ዘጸአት 12ማቴዎስ 27
ከሦስት ቀን በኋላ ከሙታን ይነሳልሆሴዕ 6፡2የሐዋ. ሥራ 10፡40

አስደናቂ እውነታ፤ ከላይ ከተጠቀሱት 12 ትንቢቶች ስምንቱ በአንድ ሰው በአጋጣሚ የመፈጸም ዕድላቸው ምን ያህል እንደሆነ በካሊፎርኒያ ግዛት የፓሳዴና ኮሌጅ የሒሳብ፣ የሥነፈለክና የምንድሕስና ትምህርት ክፍል የቀድሞ ኃላፊ የሆኑት ዶ/ር ፒተር ስቶነር ሲናገሩ ከ12ቱ ትንቢቶች 8ቱ ብቻ በአንድ ሰው በአጋጣሚ የመፈጸም ዕድላቸው አንድ ለ 1,000,000,000,000,000,000,000,000,000,000,000 ነው ብለዋል። ይህም የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢት አፈጻጸምን አስደናቂ ከማድረግ ባለፈ መጽሐፍ ቅዱስን ተዓማኒ የሚያደርግ ነው።


Leave a Comment

Your email address will not be published. Required fields are marked *