
ሰው ሲሞት ነፍሱ ትወጣለች? ወይስ ሌላ የሚሆን ነገር አለ
“ሰውም ተኝቶ አይነሣም፤ ሰማይ እስኪያልፍ ድረስ አይነቃም፥ ከእንቅልፉም አይነሣም። … ልጆቹ ቢከብሩ አያውቅም፤ ቢዋረዱም አያይም”

“ሰውም ተኝቶ አይነሣም፤ ሰማይ እስኪያልፍ ድረስ አይነቃም፥ ከእንቅልፉም አይነሣም። … ልጆቹ ቢከብሩ አያውቅም፤ ቢዋረዱም አያይም”

ጌታችን ቀዳሚት ሰንበትን በመቃብር ከማረፉ በፊት የነበረውን ሁኔታ መጽሐፍ ቅዱስ ሲናገር “ወዐርብ ውእቱ ዕለት አሜሁ ከመ ይጽባሕ ሰንበት” (“አርብ ቀንም ነበር፤ የሰንበትም አጽቢያ ነበር”) ይላል

“በአንተ (በሰይጣን) እና በሴቲቱ፣ በዘርህና በዘሯ መካከል፣ ጠላትነትን አደርጋለሁ፤ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል፤ አንተም ተረከዙን ትቀጠቅጣለህ”

“እርሱ ግን ስለመተላለፋችን ቆሰለ፤ ስለ በደላችንም ደቀቀ፤ የደህንነታችንም ተግሳፅ በእርሱ ላይ ነበረ። በእርሱ ቁስል እኛ ተፈወስን”

“አትፍሩ፤ የተሰቀለውን ኢየሱስን እንደምትፈልጉ (እናውቃለን)፤ እርሱ በዚህ የለም፤ እንደ ተናገረው ተነሥቶአል”

የየሱስን አስከሬን የት እንደደረሰ የሚነግራት ሰው ለማግኘት ዞር ብላ ስትመለከት “አንቺ ሴት ስለምን ታለቅሻለሽ? ማንንስ ትፈልጊአለሽ?” የሚል ሌላ ድምፅ ሰማች

“በእንጨት የሚሰቀል ሁሉ የተረገመ ነው ተብሎ ተጽፎአልና ክርስቶስ ስለ እኛ እርግማን ሆኖ ከሕግ እርግማን ዋጀን”

የብሉይ ኪዳን ትንቢት የአዲስ ኪዳን ፍጻሜ በሠላሳ ብር ተሸጠ “የሚበጅ መስሎ ከታያችሁ ዋጋ ዬን ክፈሉኝ፤ … ስለዚህ ሠላሳ ብር ከፈሉኝ። ዘካ. 11፡12 የአስቆሮቱ ይሁዳ …

ፊልጶስም ሮጦ የነቢዩን የኢሳይያስን መጽሐፍ ሲያነብ ሰማና፦ በውኑ የምታነበውን ታስተውለዋለህን? አለው።

ታላቁ ውዝግብ ተገባዶ ኃጢአትና ኃጢአተኞች የሚጠፉበት ጊዜ ቅርብ ነው። በዚህ ምክንያት ዲያብሎስ የመጨረሻ ትግሉን ለመጀመር በተጠንቀቅ ላይ ይገኛል። የትግሉም ዐቢይ ትኩረት የሚሆነው የእግዚአብሔር ሕግ ነው