በዚህ ዕትም
“ጊዜው መቼ እንደሚሆን አታውቁምና ተጠንቀቁ”
የጌታችንና የመድኃኒታችን ክርስቶስ የምድር አገልግሎት ወደመጠናቀቂያው ሲቃረብ ደቀመዛሙርት ወደ እርሱ ቀርበው ስለ ዳግም ምፅዓቱና ስለ ፍጻሜ ዓለም ጠይቀውት ነበር። መድኃኒዓለምም ሁኔታውን በዝርዝር ካስረዳቸው በኋላ የምፅዓቱን
መጽሐፍ ቅዱስ እና ታሪኩ ፩
መጽሐፍ ቅዱስ ከየት መጣ? በምን ቋንቋስ ተጻፈ? የመጀመሪያዎቹ የመጽሐፍ ቅዱስ ጽሑፎች ዛሬ የት ይገኛሉ? … ይህ ተከታታይ ጽሑፍ ምላሽ ይሰጣል
“ታህሳስ 19 ሁለት ጊዜ ተወለድኩ” ናሆም ይትባረክ!
የክርስትና መንገድ ሁሉ አልጋ በአልጋ አለመሆኑንና ጌታ በፀጋውና በጥበቡ እንዴት እንደሚመራን አይቻለሁ
“የዘር ጥላቻ”
“በአንተና በሴቲቱ፣ በዘርህና በዘሯ መካከል፣ ጠላትነትን አደርጋለሁ፤ እርሱ ራስህን ይቀጠቅጣል፤ አንተም ተረከዙን ትቀጠቅጣለህ”
በፕሬዚዳንት ትራምፕ ትዕዛዝ እሁድ ብሔራዊ የጸሎት ቀን ሆኖ ዋለ
ሁሉም እንደ እምነቱ ነሐሴ 28፤2009 ዓም ጸሎት እንዲያደርስ ፕሬዚዳንታዊ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል
የክርስቶስ ሦስት ደቀመዛሙርት የትውልድ መንደር ተገኝቶ ይሆን?
ለዘመናት የሥነቅርስ ተመራማሪዎች ሐዋርያው ጴጥሮስ፣ እንድርያስና ፊሊፕ የሚኖሩበትን መንደር ለማግኘት ፍለጋ ላይ ነበሩ
መጽሐፍ ቅዱስ ስለ ገና ዛፍ ምን ይላል?
ጥያቄ፤ በኤርምያስ 10፡3-4 ላይ ስናነብ የምናገኘው ክፍል ስለ ገና ዛፍ ይሆን የሚናገረው? መልስ፤ በቅድሚያ ጥቅሱን እንመልከት፤ እንዲህ ይላል፤ “የአሕዛብ ልማድ ከንቱ ነውና፤ ዛፍ ከዱር ይቈረጣል፥
በስኮትላንድ ቤ/ክ የመጀመሪያው የሰዶማውያን “ጋብቻ” ተፈጸመ
የሰዶማውያንን የህይወት መስመር በት/ቤት የማያስተምሩ የመዘጋት አደጋ ተጋርጦባቸዋል
ሕዝቤ ቢጸልይ
በስሜ የተጠራው ሕዝቤ ምወደው ከልቤ አቅንቶ ቢያይ ወደላይ ቢጠይቅ ከሰማይ ቢፈልግ የኔን ፊት ከክፉ ቢመለስ ከርኩሰት ራሱን አዋርዶ ቢጸልይ እሰማዋለሁ እኔ አምላክ እባርከዋለሁ ያለ ልክ፡፡