
ካንዬ ዌስት እና ቀጣዩ “የክርስቲያን መነቃቃት”
የሞርሞን እምነት ተከታዮች በብዛት በሚገኙበት የሶልት ሌክ ሲቲ ካንዬ ባደረገው የሙዚቃ ድግስ ላይ በርካታ ሞርሞኖች የቤ/ክናቸውን 189ኛ አጠቃላይ ዓመታዊ ስብሰባ በመሰረዝ በድግሱ ላይ መገኘታቸው ታውቋል
የሞርሞን እምነት ተከታዮች በብዛት በሚገኙበት የሶልት ሌክ ሲቲ ካንዬ ባደረገው የሙዚቃ ድግስ ላይ በርካታ ሞርሞኖች የቤ/ክናቸውን 189ኛ አጠቃላይ ዓመታዊ ስብሰባ በመሰረዝ በድግሱ ላይ መገኘታቸው ታውቋል
“በማንኛውም መልኩ የሚሰጠውን የፓርቲውን ትዕዛዝ መታዘዝ የግድ ነው፤ ፓርቲው የሚላችሁን ማድረግ አለባችሁ፤ ይህንን እንቃወማለን የምትሉ ከሆነ ቤተክርስቲያናችሁ ወዲያውኑ ይዘጋል”
ምድራችንን ለመታደግና የአካባቢን ብክለት ለመቀነስ ከሳምንቱ አንድ ቀን እሁድ እንደ ሰንበት ሊታረፍበት የሚገባ ቀን መሆኑን ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንሲስ አመልክተዋል
“የተዓምር አገልግሎት አለኝ፤ ሰዎች እየመጡ ይፈወሳሉ፤ ከዚህም ሌላ የሃብት (የብልጽግና) ቅብዓት አገልግሎትም አለኝ …”
በቅርቡ በተደረገ ጥናት የኒው ኤጅ አስተምህሮ የሆኑ አራት ነጥቦች ለክርስቲያኖች ቀርበውላቸው የሚቀበሏቸው እንደሆኑ ተጠይቀው ነበር። ጥያቄዎቹም፤ …
“የሰላምህ ማስተላለፊያ አድርገኝ” በሚል መሪ ርዕስ የሚደረገው ይህ ጉዞ መልካም አስተሳሰብ ያላቸው ሰዎች ለሰላም እንዴት ተባብረው መሥራት እንደሚችሉ ማሳያ ነው።
የፖላንድ ፓርላማ እኤአ በ2020 ቀስ በቀስ የእሁድን ግብይት የሚከለክል ሕግ አጸደቀ። ውሳኔው ሦስት መሠረታዊ ምንያቶች እንዳሉት አስተያየት ተሰጥቶበታል። ይህ ዓይነቱ በመንግሥት ድጋፍ የሚካሄድ የእምነት ውሳኔ
የእንግሊዝ ቤ/ክ በምዕመናኑ ላይ ባደረገው የዳሰሳ ጥናት ከአባላቱ 60 – 77 በመቶ የሚሆኑት መጽሐፍ ቅዱስን “በጭራሽ” አንብበው እንደማያውቁ ተናግረዋል።
“እኛነታችንን ሁሉ፣ ፍቅራችንን ሁሉ፣ ያለንን ሁሉ እና ስኮትላድንም ጭምር ላንቺ (ለማርያም) ቀድሰን እንሰጣለን። ለአንቺ አእምሯችንን፣ ልባችንን፣ አካላችንና ነፍሳችንን እንሰጣለን። …”
ሁሉም እንደ እምነቱ ነሐሴ 28፤2009 ዓም ጸሎት እንዲያደርስ ፕሬዚዳንታዊ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል
ለዘመናት የሥነቅርስ ተመራማሪዎች ሐዋርያው ጴጥሮስ፣ እንድርያስና ፊሊፕ የሚኖሩበትን መንደር ለማግኘት ፍለጋ ላይ ነበሩ
የሰዶማውያንን የህይወት መስመር በት/ቤት የማያስተምሩ የመዘጋት አደጋ ተጋርጦባቸዋል