ሙታን በርግጥ ሞተዋል? የት ነው ያሉት?
ሰው ሲሞት ምን ይሆናል? ነፍሱ ወጥታ ወደ ሌላ ቦታ ትሄዳለች? ከሞት በኋላ ሌላ ሕይወት አለ? ገሃነም ምንድነው? ለዘላለም መቃጠልስ በርግጥ እውነት ነው? ወይስ ይህ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነ ትምህርት ነው? መልሱን ከጽሑፉ ያገኛሉ።
ሰው ሲሞት ምን ይሆናል? ነፍሱ ወጥታ ወደ ሌላ ቦታ ትሄዳለች? ከሞት በኋላ ሌላ ሕይወት አለ? ገሃነም ምንድነው? ለዘላለም መቃጠልስ በርግጥ እውነት ነው? ወይስ ይህ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ያልሆነ ትምህርት ነው? መልሱን ከጽሑፉ ያገኛሉ።
በልሳን ስለተናገሩ ሰዎች በሐዋርያት ሥራ ላይ ሶስት ቦታዎች ላይ ተፅፏል። (ሐዋ. ሥራ 2፣ 10፣ 19) እነዚህን ታሪኮች መመልከት ስለ ልሳን ጠቃሚ ግንዛቤ ይሰጠናል።
“ሰውም ተኝቶ አይነሣም፤ ሰማይ እስኪያልፍ ድረስ አይነቃም፥ ከእንቅልፉም አይነሣም። … ልጆቹ ቢከብሩ አያውቅም፤ ቢዋረዱም አያይም”
ስድሳ ስድስቱ የመጽሐፍ ቅዱስ መጻሕፍት በሦስት አህጉራት፤ በሦስት ቋንቋ የተጻፉ ናቸው፤ ጸሐፊዎቹ ወደ 40 የሚጠጉ ሲሆን …
“እናንተ ደካሞች ሸክማችሁ የከበደ ሁሉ፥ ወደ እኔ ኑ፥ እኔም አሳርፋችኋለሁ። ቀንበሬን በላያችሁ ተሸከሙ ከእኔም ተማሩ፥ እኔ የዋህ በልቤም ትሑት ነኝና፥ ለነፍሳችሁም ዕረፍት ታገኛላችሁ”
የቤተመቅደስ አገልግሎትና በዚያ ውስጥ የተካተቱት የሚያስተምሩን ምንድነው? ዛሬስ ሥርዓቱን የማናካሂደው ለምንድን ነው?
“ሰማይና ምድር ሠራዊታቸውም ሁሉ ተፈጸሙ። እግዚአብሔርም የሠራውን ሥራ በሰባተኛው ቀን ፈጸመ፤ በሰባተኛውም ቀን ከሠራው ሥራ ሁሉ ዐረፈ።”
በዘመናችን ሰይጣናዊ የሆኑ የተለያዩና በርካታ ማታለያዎች ተስፋፍተው ስላሉ ሞትን በተለመከተ እያንዳንዳችን የምንወስደው አቋም ወሳኝነትና አስፈላጊነት ስላለው መጽሐፍ ቅዱሳዊ መረዳት ማግኘት እጅግ አስፈላጊ ነው
የእግዚአብሔርን የጤና ሕግጋት በራሳችን ኃይል መጠበቅ ስለማንችል አምላካችን “ጸጋን አብዝቶ ይሰጠናል”። ከዚህም የተነሳ እንደ ጳውሎስ ራሳችንን መቆጣጠር፣ መግዛት፣ ማሸነፍ አለብን።
በሺሁ ዓመት ጊዜ ንስሃ ለመግባትም ሆነ ወንጌልን ለመስማት የሚኖር ዕድል የለም። ምክንያቱም ጌታ ዳግም ሲመጣ የሰው ልጆች ጉዳይ ውሳኔ አግኝቷል
ሰንበት ምንድነው? የሰንበት ምንነት ለመጀመሪያ ጊዜ በመፅሐፍ ቅዱስ ተጠቅሶ የምናየው በዘፍጥረት ላይ ነው። “እግዚአብሔር ይሠራ የነበረውን ሥራ በሰባተኛው ቀን ላይ ፈጽሞ ነበር፤ ስለዚህ ከሠራው ሥራ
“እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ከምድር አፈር አበጀው፤ በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን እፍ አለበት ሰውም ሕያው ነፍስ ሆነ”
ጥያቄ፤ በኤርምያስ 10፡3-4 ላይ ስናነብ የምናገኘው ክፍል ስለ ገና ዛፍ ይሆን የሚናገረው? መልስ፤ በቅድሚያ ጥቅሱን እንመልከት፤ እንዲህ ይላል፤ “የአሕዛብ ልማድ ከንቱ ነውና፤ ዛፍ ከዱር ይቈረጣል፥